Connect with us

Report

Photos of Victims and Mass Graves from the Debre Abay Massacre

We have reported on the gruesome massacre took place on 5 and 6 January, 2021 in Debre Abay, Western Tigray. We also published a detailed report, in Tigrinya, which included the names of 59 of the more than 100 victims. We have now received photos of some of the victims, and the mass burials. We present them below.

Published

on

We have reported (see 1 and 2) on the gruesome massacre that took place on 5 and 6 January, 2021 in Debre Abay, Western Tigray. We also published a detailed report, in Tigrinya, which included the names of 59 of the more than 100 victims. We have now received photos of some of the victims, and the mass graves. We present them below.

Photos of Victims from the Debre Abay Massacre

PhotoNameስም
1Muley Zemichelሙለይ ዘምቸአል
2Tsegay Destaጸጋይ ደስታ
3Ataklti Beleteኣታኽልቲ በለጠ
4Aregahey Gideyአረጋሀይ ግደይ
5Awetaheyኣወጣሀይ ጉዕሽ
6Tesfaayney Gizachewተስፋዓይነይ ግዛቸው
7Eshetie Mebrahtomእሸቴ መብራህቶም
8Teklai Hailuተኽላይ ሃይሉ
9Gebre Beleteገብረ በለጠ
10Munaye Tadesseሙናየ ታደሰ
11Tamene Geberemedhinታመነ ገብረመድህን
12Amare Mekonenኣማረ መኰነን
13Meresa Luelመረሳ ልኡል
14Hadush Mirchaሓዱሽ ምርጫ
15Daniel Tsegayዳንኤል ጸጋይ
16Aron Tikue (teacher)መምህር ኣሮን ትኩእ
Photos and Names of the victims of the Debre Abay Massacre

Some Photos of the Mass Graves


Some Photos of Damaged Houses


The photos and names in this article were all provided by ቀለመ ወርቅ.

Continue Reading
3 Comments

3 Comments

  1. የማነ

    May 23, 2021 at 9:37 pm

    ኣምላኽ ንኹላህና ተጋሩ ፅንዓት ንሓቦን ይሃበና እምበር ትግራይ ከም ትግራይ ትሕተቕርፃን ህዝባን ዓንዩ ፈሪሱን እዩ። እንተኾነ ግን ንሕና ኣበይ ንሃሉ ብዘየገድስ ብዛዕባ ትግራይን ተጋሩን ንሕሰብ ሓሲብና እውን ናብ ተግባራዊ ክንሰጋገር ኢና። ብዛዕባ እዛ ሰነድ ናይ ትግሃት ድማ ኣዝያ ኣገዳሲትን ጠቓሚትን እያ እሞ ቀፅልሉ ክብለኩም ይደሊ።

  2. Abrham

    May 23, 2021 at 4:47 pm

    እግዚአብሔር ነፍሳቸውን በኣጸደ ገነት ያኑር:: የርሱ ፍጡሮች ናቸውና በቀሉ ደግሞ በራሱ ይከወናል:: በቀል የራሴ ነው ብሏልና እኛ አሳልፈን ለርሱ በመስጠት የእሳት ክምሩን በኣጥፊዎቹ ላይ መጫን ነው የሚገባን:: ልብና ኩላሊትን የሚመረምረው አምላክ ያቃቤ ህግና የሰብኣዊ መብት ምስክሮችና እማኝነት ኣይሻም:: እናንት የእፉኝት ልጆች ካለፈው ስህተታችሁ እንኳን ለመማር ያልቻላችሁና ኣሁንም ሌላ ዕልቂት ደግሳችሁ በጫራችሁት እሳት የምትሞቁት ያላችሁ የሰዉነት ባኅርያችሁ አስገድዷችሁ ይቅር ብትሉ መልካም ነው:: እግዚአብሔር መሃሪ ኣምላክ ነውና:: ይህ ሳይሆን ቀርቶ በጀመራችሁት ብትቀጥሉ ከትውልድ ትውልድ የሚተላለፍ እርግማንና መቅሰፍትን ትጋብዛላችሁና ልብ ኣድርጉ::
    ወንድምና እህቶቻችን በዚህ ችግር የተጎዳችሁ ሁሉ እግዚአብሔር ብርታቱን ይስጣችሁ:: የማያልፍ የለምና ወደ ሠላም ስንመለስ ለበደልነው ሁሉ ይቅርታ አድርጉልን:: ሁሉም ኣንድ ዓይነት መረዳት የለዉምና፣ በዚህም ላይ የመንግሥቱ የሚድያ መዋቅሮች አንድ አይነት ወሬ ብቻ ስለሚናገሩ እውነቱን እንዳናውቅ አፈናና ክልከላም ተደርጎብናልና ኣትፍረዱብን:: እንደዚህ ዓይነት መጨካከን ኣይደለም በኢትዮጵያውያን ዘንድ በሌላም ታሪክ ኣልታዬምና ኣሳፍሮናል::

    እግዚአብሔር በምኅረት ዓይኑ ይመልከተን::

  3. pray for you forever, Rest in Peace

    May 23, 2021 at 11:06 am

    May God Rest their souls in Peace!
    ህያዋን ይስእሉ በእንተ ሙታን ሙታን ይስዕሉ በእንተ ሕያዋን ወንጌለ ሉቃስ ፩፮፥፳፯ በሕይወት ያሉ ሰዎች ከዚህ ፃር ጋር ፥ሰቆቃ ግፍ ድካም ካለበት አለም ለተለዩ እና በአፀደ ነፍስ ላሉ ለሞቱ(ምውታን)ይፀልያሉ እንዲፀልዩም ይገባል ፥በአፀደ ነፍስ ያሉት ሁሉ ስለ እኛ እንደሚፀልዩ መፅሐፍ ቅዱስ ይናገራል፥፥እኛ ስለ ተሰውት እንጸልያለን በሀይማናታቸውና በብሔራቸው ምክንያት የተሰዉ ናመከራን በመቀበል ላይ ያሉት በዋልድባና በሌላም ቦታ የነበሩ ሁሉ አባቶቻችን ስለ እኛ ይፀልያሉ፥፥የተሰውትን በቀኙ ያቁምልን ነፍስ ይማር አሜን፥፥

    የምትቀርቧት አሜሪካን ምከሯት
    ምክንያቱም ኢትዮጵያ ፍርሃት ከመሞት በክብር መሞት የሚመርጡ የ ፻፳ ሚልዮን ጀግኖች ሀገር ናት፥፥
    የሚርመጠመጠው ባንዳ አንድ ሺ አይሞላም ይላል ውብሸት ታዬ በሶሻል ሚዲያ በፃፈው መልዕክቱ፥፥በዚህ መልዕክት ማስፈራርያ(ምከሯት)፥ተማህፅኖ(የወንጀልና የአመፅ አጋርነትን ጥያቄ)፥ስላቅ(የሚርመጠመጠው)፥አልሞት ባይ ተጋዳይነት(በክብር መሞት)፥ይታያል፥፥

    በናታቹ ሂሳብ ማሰብ ማሰላሰል ይዳግተኛል፥፥የማራ ልሂቃን ፻፳ ሚልዮን ደረሱ እንዴ! ፥እንዴት ተደርጎ አማራ ብቻ በራሱ ከ ስድሳ ሚልዮን አይበልጡም፥፥የአማራ ወላጆች ልጆቻቸውን ሚልዮን እያሉ ስም ማውጣት ጀመሩ እንዴ ፥እንዴ !
    በዚህ ስሌት ከሆነ በአንድ የጎንደር ከተማ ቀበሌ ብቻ ሀያ ሚልዮን የሚባሉ ልጆች አይታጡም፥፥ኦሮሞና ተጋሩ እንደሆንን በተለምዶ ሀያ ሚልዮን ከሚባለው ኢትዮጵያዊ ራሳችንን ካገለልን ቆይተናል፥፥ሶ በምን ሂሳብ ነው የአማራ ልሂቃን ሀያ ሚልዮን ህዝብ አሰልፈው ካማሪካ ጋር የሚዋጉት ፧ሺ ለናቱ የሚባል ተረት መሳይ አባባል ነበር አንድአርጋቸው ጥጌ ሚልዮን ለናቱ ነኝ አለ እንዴ ?፥እንዴ !

    120 Million amhara elites (multiplying themselves) or want sacrifice innocent amhara people ? NO understand at all!

Leave a Reply

Your email address will not be published.